YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 7:21-23

የማርቆስ ወንጌል 7:21-23 አማ05

እነርሱም፦ ክፉ ሐሳብ፥ ዝሙት፥ ስርቆት፥ ሰውን መግደል፥ አመንዝራነት፥ ስግብግብነት፥ ክፋት፥ አታላይነት፥ ስድነት፥ ምቀኝነት፥ ሐሜተኛነት፥ ትዕቢት፥ ግዴለሽነት ናቸው። ይህ ሁሉ ክፉ ነገር ከሰው ልብ ይወጣል፤ ሰውንም ያረክሰዋል።”

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 7:21-23