YouVersion Logo
Search Icon

የሉቃስ ወንጌል 7:47-48

የሉቃስ ወንጌል 7:47-48 አማ05

ስለዚህ ብዙ ስለ ወደደች ብዙ ኃጢአትዋ ይቅር ተብሎላታል እልሃለሁ፤ ኃጢአቱ በጥቂት ይቅር የሚባልለት ግን የሚወደውም በጥቂቱ ነው።” ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ሴትዮዋን፥ “ኃጢአትሽ ይቅር ተብሎልሻል፤” አላት።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 7:47-48