YouVersion Logo
Search Icon

የሉቃስ ወንጌል 10:36-37

የሉቃስ ወንጌል 10:36-37 አማ05

“ታዲያ፥ ከእነዚህ ከሦስት ሰዎች፥ በቀማኞቹ ተደብድቦ ለወደቀው ሰው ባልንጀራ የሆነለት የትኛው ይመስልሃል?” የሕግ መምህሩም “ያ የራራለትና የረዳው ነው፤” ሲል መለሰ፤ ኢየሱስም “እንግዲያውስ ሂድ፤ አንተም እንዲሁ አድርግ!” አለው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 10:36-37