YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 21:3

የዮሐንስ ወንጌል 21:3 አማ05

ስምዖን ጴጥሮስ “ዓሣ ለማጥመድ መሄዴ ነው” አላቸው። እነርሱም “ከአንተ ጋር እንሄዳለን” አሉት፤ ወጥተውም ሄዱና ወደ ጀልባ ገቡ፤ ነገር ግን በዚያች ሌሊት አንድ ዓሣ እንኳ አልያዙም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 21:3