YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 19:33-34

የዮሐንስ ወንጌል 19:33-34 አማ05

ወደ ኢየሱስ በሄዱ ጊዜ ግን፥ እርሱ ቀደም ብሎ እንደ ሞተ አይተው፥ ጭኑን አልሰበሩም። ነገር ግን ከወታደሮቹ አንዱ፥ ጐኑን በጦር ወጋው፤ ወዲያውኑ ከጐኑ ደምና ውሃ ወጣ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 19:33-34