1
ትንቢተ ሚክያስ 7:18
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
በደልን ይቅር የሚል፥ የርስቱንም ቅሬታ ዓመፅ የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ምሕረትን ይወድዳልና ቍጣውን ለዘላለም አይጠብቅም።
Compare
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:18
2
ትንቢተ ሚክያስ 7:7
እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር እመለከታለሁ፥ የመድኃኒቴንም አምላክ ተስፋ አደርጋለሁ፥ አምላኬም ይሰማኛል።
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:7
3
ትንቢተ ሚክያስ 7:19
ተመልሶ ይምረናል፥ ክፋታችንንም ይጠቀጥቃል፥ ኃጢአታችንንም በባሕሩ ጥልቅ ይጥለዋል።
Explore ትንቢተ ሚክያስ 7:19
Home
Bible
Plans
Videos