1
ትንቢተ ዕንባቆም 1:5
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እናንተ የምትንቁ ሆይ፥ አንድ ቢተርክላችሁ ስንኳ የማታምኑትን ሥራ በዘመናችሁ እሠራለሁና እዩ፥ ተመልከቱ፥ ተደነቁ።
Compare
Explore ትንቢተ ዕንባቆም 1:5
2
ትንቢተ ዕንባቆም 1:2
አቤቱ፥ እኔ ስጮኽ የማትሰማው እስከ መቼ ነው? ስለ ግፍ ወደ አንተ እጮኻለሁ፥ አንተም አታድንም።
Explore ትንቢተ ዕንባቆም 1:2
3
ትንቢተ ዕንባቆም 1:3
በደልንስ ስለ ምን አሳየኸኝ? ጠማምነትንስ ስለ ምን ትመለከታለህ? ጥፋትና ግፍ በፊቴ ነው፣ ጠብና ክርክር ይነሣሉ።
Explore ትንቢተ ዕንባቆም 1:3
4
ትንቢተ ዕንባቆም 1:4
ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፥ ፍርድም ድል ነሥቶ አይወጣም፣ ኃጢአተኛ ጻድቅን ይከብባልና፣ ስለዚህ ፍርድ ጠማማ ሆኖ ይወጣል።
Explore ትንቢተ ዕንባቆም 1:4
Home
Bible
Plans
Videos