የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18

የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18 መቅካእኤ

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰ “የማያምንና ጠማማ ትውልድ ሆይ! እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደ እኔ አምጡት” ኢየሱስም ገሠጸው፤ ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፤ ልጁም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።

Kostenlose Lesepläne und Andachten zum Thema የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18