የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29 መቅካእኤ

ጴጥሮስም “ጌታ ሆይ! አንተስ ከሆንህ በውሃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ” ሲል መለሰለት። እርሱም “ና” አለው። ጴጥሮስም ከጀልባዋ ወርዶ ወደ ኢየሱስ ለመሄድ በውሃው ላይ ተራመደ።

Kostenlose Lesepläne und Andachten zum Thema የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29