የማቴዎስ ወንጌል 11:4-5

የማቴዎስ ወንጌል 11:4-5 መቅካእኤ

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው “ሄዳችሁ ያያችሁትንና የሰማችሁትን ለዮሐንስ ንገሩት፤ ዕውሮች ያያሉ፤ አንካሶች ይራመዳሉ፤ ለምጻሞችም ይነጻሉ፤ ደንቆሮዎች ይሰማሉ፤ ሙታን ይነሣሉ፤ ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤

Kostenlose Lesepläne und Andachten zum Thema የማቴዎስ ወንጌል 11:4-5