ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12

ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12 መቅካእኤ

ስለ እናንተ በላተኛውን እገሥጻለሁ፥ የአፈራችሁንም ፍሬ አያጠፋም፤ በእርሻችሁ ያለውንም ወይን ፍሬውን አያረግፍም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ። ሕዝቦች ሁሉ የተባረኩ ብለው ይጠሩአችኋል፥ የደስታ ምድር ትሆናላችሁና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።

Kostenlose Lesepläne und Andachten zum Thema ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12