ወደ ቈላስይስ ሰዎች 2:13-14

ወደ ቈላስይስ ሰዎች 2:13-14 መቅካእኤ

እናንተም በበደላችሁና ሥጋችሁን ባለመገረዝ ሞታችሁ የነበራችሁትን በደላችንን ሁሉ ይቅር ባለን ጊዜ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ሕይወትን ሰጣችሁ፤ እርሱም ይፃረረንና ይቃወመን የነበረውን በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው፤ በመስቀልም ላይ ቸንክሮ ከእኛ አስወገደው፤

Kostenlose Lesepläne und Andachten zum Thema ወደ ቈላስይስ ሰዎች 2:13-14