ኦሪት ዘፀአት 20:9-10

ኦሪት ዘፀአት 20:9-10 መቅካእኤ

ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፥ ተግባርህንም ሁሉ ፈጽም፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለጌታ አምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ፥ ወንድ ልጅህ፥ ሴት ልጅህ፥ ወንድ ሠራተኛህ፥ ሴት ሠራተኛህ፥ ከብትህ፥ በደጆችህም ውስጥ ያለ መጻተኛ ሁሉ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ፤

فيديو ل ኦሪት ዘፀአት 20:9-10

خطط قرأة مجانية و مواضيع تعبدية ذات صلة بኦሪት ዘፀአት 20:9-10