ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3

ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3 አማ05

ዘርህን አበዛዋለሁ፤ ታላቅ ሕዝብም ይሆናል፤ እባርክሃለሁ፤ ስምህንም ገናና አደርገዋለሁ፤ ለሌሎችም በረከት ትሆናለህ። የሚመርቁህን እመርቃለሁ፤ የሚረግሙህንም እረግማቸዋለሁ፤ በአንተም አማካይነት ሕዝቦች ሁሉ ይባረካሉ።”

فيديو ل ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3

خطط قرأة مجانية و مواضيع تعبدية ذات صلة بኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3