የወለደህን አባትህን አድምጥ፤ እናትህንም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። እውነትን ግዛት እንጂ አትሽጣት፤ ጥበብን፣ ተግሣጽንና ማስተዋልን ገንዘብህ አድርግ። የጻድቅ ሰው አባት እጅግ ደስ ይለዋል፤ ጠቢብ ልጅ ያለውም በርሱ ሐሤት ያደርጋል። አባት እናትህ ደስ ይበላቸው፤ ወላጅ እናትህም ሐሤት ታድርግ።
ምሳሌ 23:22-25
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች