የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

Y"oel 2:1-2

ኢዩኤል 2:1-2 - በጽዮን መለከትን ንፉ፤
በቅዱሱ ተራራዬም የማስጠንቀቂያውን ድምፅ አሰሙ።

በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤
የእግዚአብሔር ቀን ቀርቧልና፤
እርሱም በደጅ ነው።
ይህም የጨለማና የጭጋግ ቀን፣
የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው።
የንጋት ብርሃን በተራሮች ላይ እንደሚወጣ፣
ኀያልና ብዙ ሰራዊት ይመጣል፤
ከጥንት እንዲህ ዐይነት ከቶ አልነበረም፤
በሚመጡትም ዘመናት እንዲህ ዐይነት ከቶ አይሆንም።

በጽዮን መለከትን ንፉ፤ በቅዱሱ ተራራዬም የማስጠንቀቂያውን ድምፅ አሰሙ። በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን ቀርቧልና፤ እርሱም በደጅ ነው። ይህም የጨለማና የጭጋግ ቀን፣ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው። የንጋት ብርሃን በተራሮች ላይ እንደሚወጣ፣ ኀያልና ብዙ ሰራዊት ይመጣል፤ ከጥንት እንዲህ ዐይነት ከቶ አልነበረም፤ በሚመጡትም ዘመናት እንዲህ ዐይነት ከቶ አይሆንም።

ኢዩኤል 2:1-2

Y"oel 2:1-2
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች