የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

Isaiah 60:1-5

ኢሳይያስ 60:1-5 - “ብርሃንሽ መጥቷልና ተነሺ አብሪ፤
የእግዚአብሔርም ክብር ወጥቶልሻል።
እነሆ፤ ጨለማ ምድርን፣
ድቅድቅ ጨለማም ሕዝቦችን ይሸፍናል፤
ነገር ግን እግዚአብሔር ወጥቶልሻል፤
ክብሩንም ይገልጥልሻል።
ሕዝቦች ወደ ብርሃንሽ፣
ነገሥታትም ወደ ንጋትሽ ጸዳል ይመጣሉ።

“ቀና በዪ፤ ዙሪያሽን ተመልከቺ፤
ሁሉም ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤
ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ፣
ሴቶች ልጆችሽም በዕቅፍ ወደ አንቺ ይመጣሉ።
ከዚያም ታያለሽ፤ ታብረቀርቂአለሽ፤
ልብሽ ይዘልላል፤ በደስታም ይሞላል።
በባሕሮች ያለው ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል፤
የነገሥታትም ብልጽግና የአንቺ ይሆናል።

“ብርሃንሽ መጥቷልና ተነሺ አብሪ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ወጥቶልሻል። እነሆ፤ ጨለማ ምድርን፣ ድቅድቅ ጨለማም ሕዝቦችን ይሸፍናል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ወጥቶልሻል፤ ክብሩንም ይገልጥልሻል። ሕዝቦች ወደ ብርሃንሽ፣ ነገሥታትም ወደ ንጋትሽ ጸዳል ይመጣሉ። “ቀና በዪ፤ ዙሪያሽን ተመልከቺ፤ ሁሉም ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ፣ ሴቶች ልጆችሽም በዕቅፍ ወደ አንቺ ይመጣሉ። ከዚያም ታያለሽ፤ ታብረቀርቂአለሽ፤ ልብሽ ይዘልላል፤ በደስታም ይሞላል። በባሕሮች ያለው ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል፤ የነገሥታትም ብልጽግና የአንቺ ይሆናል።

ኢሳይያስ 60:1-5

Isaiah 60:1-5
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች