የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

Isaiah 25:8-12

ኢሳይያስ 25:8-12 - ሞትንም ለዘላለም ይውጣል።
ጌታ እግዚአብሔር
ከፊት ሁሉ እንባን ያብሳል፤
የሕዝቡንም ውርደት
ከምድር ሁሉ ያስወግዳል፤
እግዚአብሔር ተናግሯልና።
በዚያ ቀን እንዲህ ይባላል፤
“እነሆ፤ አምላካችን ይህ ነው፤
በርሱ ታመንን፤ እርሱም አዳነን፤
እግዚአብሔር ይህ ነው፤ በርሱ ታመንን፤
በማዳኑም ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ።”

የእግዚአብሔር እጅ በዚህ ተራራ ላይ ያርፋል፤
ነገር ግን ጭድ ከጭቃ ጋራ እንደሚረገጥ፣
ሞዓብም እንዲሁ ይረገጣል።
ዋናተኛ ሲዋኝ እጁን እንደሚዘረጋ፣
በውስጡ ሆነው እጃቸውን ይዘረጋሉ፤
ጌታ በእጃቸው ተንኰል ሳይታለል፣
ትዕቢታቸውን ያዋርዳል።
ከፍ ብሎ የተመሸገውን ቅጥርህን ዝቅ ያደርገዋል፤
ወደ ታች ያወርደዋል፤
ወደ ምድር አውርዶም
ትቢያ ላይ ይጥለዋል።

ሞትንም ለዘላለም ይውጣል። ጌታ እግዚአብሔር ከፊት ሁሉ እንባን ያብሳል፤ የሕዝቡንም ውርደት ከምድር ሁሉ ያስወግዳል፤ እግዚአብሔር ተናግሯልና። በዚያ ቀን እንዲህ ይባላል፤ “እነሆ፤ አምላካችን ይህ ነው፤ በርሱ ታመንን፤ እርሱም አዳነን፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ በርሱ ታመንን፤ በማዳኑም ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ።” የእግዚአብሔር እጅ በዚህ ተራራ ላይ ያርፋል፤ ነገር ግን ጭድ ከጭቃ ጋራ እንደሚረገጥ፣ ሞዓብም እንዲሁ ይረገጣል። ዋናተኛ ሲዋኝ እጁን እንደሚዘረጋ፣ በውስጡ ሆነው እጃቸውን ይዘረጋሉ፤ ጌታ በእጃቸው ተንኰል ሳይታለል፣ ትዕቢታቸውን ያዋርዳል። ከፍ ብሎ የተመሸገውን ቅጥርህን ዝቅ ያደርገዋል፤ ወደ ታች ያወርደዋል፤ ወደ ምድር አውርዶም ትቢያ ላይ ይጥለዋል።

ኢሳይያስ 25:8-12

Isaiah 25:8-12
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች