ከማመስገን ጋራ ነቅታችሁ በትጋት ጸልዩ። እኔ እስረኛ የሆንሁለትን የክርስቶስን ምስጢር ማወጅ እንድንችል፣ እግዚአብሔር የቃሉን በር እንዲከፍትልን ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ፤ ደግሞም መናገር እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጽ እንድናገር ጸልዩልኝ።
ቈላስይስ 4:2-4
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች