በሰዎች ሁሉ ላይ ከደረሰው የተለየ ፈተና አልደረሰባችሁም፤ እግዚአብሔር ታማኝ ነው፤ ስለዚህ ከምትችሉት በላይ እንድትፈተኑ አይተዋችሁም፤ ነገር ግን በምትፈተኑበት ጊዜ ፈተናውን መታገሥ እንድትችሉ፣ መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል። ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ፤ ከጣዖት አምልኮ ሽሹ።
1 ቆሮንቶስ 10:13-14
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች