የማይታየውን ተስፋ ብናደርግ ግን እርሱን ተስፋ አድርገን በእርሱ እንደ ጸናን መጠን ትዕግሥታችን ይታወቃል።
ነገር ግን ገና ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፣ በትዕግሥት እንጠብቀዋለን።
የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን።
የማናየውን ነገር ተስፋ ካደረግን ግን በትዕግሥት እንጠባበቃለን።
ነገር ግን ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፥ በትዕግሥት እንጠባበቃለን።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች