አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚሻው የለም።
አስተዋይ የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚሻ አንድም የለም።
ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥
አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ አንድም የለም።
የሚያስተውል የለም፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም፤