እንግዲህ ጌታችን የሰጠንን መልካሙን ነገር አታሰድቡ።
መልካም ነው ብለህ የምታስበው ነገር ክፉ ተብሎ እንዲነቀፍ አታድርግ።
እንግዲህ ለእናንተ ያለው መልካም ነገር አይሰደብ፤
እንግዲህ በእናንተ ዘንድ መልካም የሆነውን ነገር ሌሎች እንዲነቅፉት አታድርጉ።
እንግዲህ በእናንተ ያለው መልካም ነገር እንዲሰደብ አታድርጉ፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች