ሮሜ 10:17 - Compare All Versions
ሮሜ 10:17 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማመን ከመስማት ነው፤ መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ2000ሮሜ 10:17 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ54ሮሜ 10:17 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ስለዚህ እምነት የሚገኘው የምሥራቹን ቃል ከመስማት ነው፤ የምሥራቹም ቃል የሚገኘው ስለ ክርስቶስ ከሚነገረው ትምህርት ነው።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ05ሮሜ 10:17 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ እምነት የሚመጣው ከመስማት ነው፤ መስማትም በክርስቶስ ቃል በኩል ነው።
ያጋሩ
ሮሜ 10 መቅካእኤ