ራእይ 7:10
ራእይ 7:10 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) (አማ2000)
በታላቅም ድምፅ እየጮሁ “ማዳን በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው የአምላካችንና የበጉ ነው!” አሉ።
ያጋሩ
ራእይ 7 ያንብቡራእይ 7:10 አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)
በታላቅ ድምፅም እንዲህ ብለው ጮኹ፤ “ማዳን በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው፣ የአምላካችንና የበጉ ነው።”
ያጋሩ
ራእይ 7 ያንብቡራእይ 7:10 መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) (አማ54)
በታላቅም ድምፅ እየጮሁ፦ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው አሉ።
ያጋሩ
ራእይ 7 ያንብቡራእይ 7:10 አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም (አማ05)
በታላቅ ድምፅ እየጮኹም፥ “ማዳን በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው የአምላካችንና የበጉ ነው!” ይሉ ነበር።
ያጋሩ
ራእይ 7 ያንብቡ