ታግሠህማል፤ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።
ደግሞም በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤ በዚህ ሁሉ አልታከትህም።
ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።
በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም ሳትሰለች መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤
በትዕግስት መጽናትህንና ስለ ስሜ መከራ መቀበልህን አውቃለሁ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች