ጻድቅ ግን እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ይበዛል፥
በእጆቻቸው ያነሡህ ዘንድ፣ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዝልሃል።
እግሮችህ ድንጋይ አደናቅፎአቸው እንዳይጐዱ መላእክቱ በእጆቻቸው ይደግፉሃል።
እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች