መዝሙር 86:12 - Compare All Versions
መዝሙር 86:12 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ጌታ አምላኬ ሆይ! በሙሉ ልቤ አመሰግንሃለሁ፤ ስምህንም ለዘለዓለም አከብራለሁ።
ያጋሩ
መዝሙር 86 አማ05መዝሙር 86:12 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ለዘለዓለምም ስምህን አከብራለሁ፥