መዝሙር 69:29 - Compare All Versions
መዝሙር 69:29 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን እኔ በሥቃይና በጭንቅ ላይ እገኛለሁ፤ አምላክ ሆይ፤ ማዳንህ ደግፎ ይያዘኝ።
ያጋሩ
መዝሙር 69 NASVመዝሙር 69:29 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
እኔ ግን በሥቃይና ተስፋ በመቊረጥ ላይ ስለምገኝ አምላክ ሆይ! ጠብቀኝ፤ አድነኝም።
ያጋሩ
መዝሙር 69 አማ05