ሁልጊዜ ቀኑን ሁሉ ጠላቶች ረገጡኝ፥ የሚዋጉኝ በዝተዋልና ፈራሁ።
ወደ እኔ ተመልከት፤ መልስልኝም። በውስጤ ታውኬአለሁ፤ ተናውጬአለሁም፤
የልቤ ጭንቀት ሰላም ስላልሰጠኝ እባክህ፥ አድምጠህ መልስ ስጠኝ።
አቤቱ፥ ጸሎቴን አድምጥ፥ ልመናዬንም ቸል አትበል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች