በማታ፣ በጧትና በቀትር፣ እጮኻለሁ፤ እቃትታለሁም፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል።
ዘወትር ጠዋት፥ እኩለ ቀንና ማታ፥ ችግሬንና ሐዘኔን ለእርሱ አስታውቃለሁ፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል።
እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ ጌታም ያድነኛል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች