መዝሙር 48:10 - Compare All Versions
መዝሙር 48:10 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠቢባንን ሲሞቱ ባየሃቸው ጊዜ፥ እንደዚሁ ልብ የሌላቸው ሰነፎች ይጠፋሉ፥ ገንዘባቸውንም ለሌሎች ይተዋሉ።
መዝሙር 48:10 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክ ሆይ፤ ምስጋናህ እንደ ስምህ፣ እስከ ምድር ዳርቻ ይዘልቃል፤ ቀኝ እጅህም ጽድቅን የተሞላች ናት።
ያጋሩ
መዝሙር 48 NASVመዝሙር 48:10 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
አምላክ ሆይ! ምስጋናህ እስከ ዓለም ዳርቻ እንደ ደረሰ ስምህም እንደዚሁ ገናና ነው።
ያጋሩ
መዝሙር 48 አማ05