መዝሙር 37:37 - Compare All Versions

መዝሙር 37:37 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ንጹሓንን ልብ በል፤ ቅኑንም አስተውል፤ የሰላም ሰው ተስፋ አለውና።

መዝሙር 37:37 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ደጉን ሰው ተመልከት፤ ቅን የሆነውንም ሰው እይ፤ ሰላም ወዳድ ሰው ዘር ይወጣለታል።

መዝሙር 37:37 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ቅንነትን ጠብቅ፥ ጽድቅንም እይ፥ ለሰላም ሰው ተተኪ ይወጣለታልና።