መዝሙር 34:5 - Compare All Versions
መዝሙር 34:5 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያስጨንቃቸው።
መዝሙር 34:5 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ወደ እርሱ የሚመለከቱ ሁሉ ፊታቸው ይበራል፤ ፊታቸውም ከቶ በኀፍረት አይሸፈነም።
ያጋሩ
መዝሙር 34 አማ05