ከንቱን ነገር የሚጠብቀውን ሁሉ ሁልጊዜ ጠላህ፤ እኔ ግን በእግዚአብሔር ታመንሁ።
እኔም በተረጋጋሁ ጊዜ፣ “ከቶ አልናወጥም” አልሁ።
ዋስትና እንዳለኝ ስላወቅሁ “ከቶ አልሸነፍም” አልኩ።
ቁጣው ለጥቂት ጊዜ ነው፥ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን፥ ልቅሶ ማታ ይመጣል፥ ጥዋት ግን ደስታ ይሆናል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች