መዝሙር 26:11 - Compare All Versions

መዝሙር 26:11 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

አቤቱ መን​ገ​ድ​ህን አስ​ተ​ም​ረኝ፥ ስለ ጠላ​ቶ​ቼም በቀና መን​ገድ ምራኝ።

መዝሙር 26:11 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

እኔ ግን በተአማኒ ሕይወት እጓዛለሁ፤ አድነኝ፤ ምሕረትንም አድርግልኝ።

መዝሙር 26:11 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

እኔ በበኩሌ ነቀፋ የሌለበት ሕይወት እኖራለሁ፤ ምሕረትን አድርግልኝ፤ አድነኝም!