በበጎ በረከት ደርሰህለታልና፤ ከክቡር ዕንቍ የሆነ ዘውድንም በራሱ ላይ አኖርህ።
ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ይቀበልልህ። ሴላ
መባህን ሁሉ ይቀበልልህ፤ በመሥዋዕትህም ደስ ይበለው።
ከመቅደሱ ረድኤትን ይላክልህ፥ ከጽዮንም ይደግፍህ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች