መዝሙር 19:1 - Compare All Versions
መዝሙር 19:1 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመከራህ ቀን እግዚአብሔር ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስምም ይቁምልህ።
መዝሙር 19:1 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፤ የሰማይ ጠፈርም፥ የእጁን ሥራ ያውጃል።
ያጋሩ
መዝሙር 19 አማ05