ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር ስፍር የለውም።
አምላካችን ታላቅና ኀያል ነው፤ ለዕውቀቱም ወሰን የለውም።
በረዶውን እንደ ባዘቶ ይሰጣል፤ ጉሙን እንደ አመድ ይበትነዋል፤
ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤ ለጥበቡም ወሰን የለውም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች