መዝሙር 127:4 - Compare All Versions
መዝሙር 127:4 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው እንዲህ ይባረካል።
መዝሙር 127:4 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ሰው በወጣትነቱ የሚወልዳቸው ወንዶች ልጆች በወታደር እጅ እንዳሉ ፍላጻዎች ናቸው።
መዝሙር 127:4 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በኃያል እጅ እንዳሉ ፍላጾች፥ የጐልማስነት ልጆች እንዲሁ ናቸው።