ክብሬም ይመለስልኛል፥ በበገናና በመሰንቆ እነሣለሁ፤ ማልጄም እነሣለሁ፤
እግዚአብሔር የተቤዣቸው፣ ከጠላት እጅ የታደጋቸው ይህን ይበሉ፤
እግዚአብሔር የተቤዣቸው ከችግርም ያዳናቸው ሁሉ እንዲሁ ይበሉ።
ጌታ የታደጋቸው፥ ከጠላትም እጅ ያዳናቸው ይናገሩ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች