የሠራውን ድንቅ ዐስቡ፥ ተአምራቱን፥ የአፉንም ፍርድ።
ለዘላለም እንዳትናወጥ፣ ምድርን በመሠረቷ ላይ አጸናት።
ምድርን በመሠረትዋ ላይ አጽንተህ አቆምሃት፤ ከቶም አትናወጥም።
ለዘለዓለም እንዳትናወጥ ምድርን በመሠረትዋ ላይ መሠረታት።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች