የእግዚአብሔር ይቅርታው ግን ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤
እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።
የድኾችን ጸሎት ይሰማል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።
ጌታ ጽዮንን ይሠራታልና፥ በክብሩም ይገለጣልና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች