ጥበብን አትተዋት፤ እርስዋም ትጠብቅሃለች፤ ውደዳት፤ እርስዋም ከአደጋ ሁሉ ትከላከልልሃለች።
አትተዋት፥ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፥ ትጠብቅህማለች።
ጥበብን አትተዋት፤ እርሷም ከለላ ትሆንሃለች፤ አፍቅራት፤ እርሷም ትጠብቅሃለች።
አትተዋት፥ ትጠብቅሃለች፥ ውደዳት፥ ትንከባከብህማለች።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች