ጥበብና ብርታት፥ ምክርም፥ በኃጥእ ዘንድ የሉም።
እግዚአብሔርን ለመቋቋም የሚያስችል፣ አንዳችም ጥበብ፣ ማስተዋልና ዕቅድ የለም።
ሰው በጥበቡ፥ በአስተዋይነቱና በዕቅዱ በእግዚአብሔር ላይ መነሣት አይችልም።
ያለ ጌታ የሚሠምር፥ ጥበብም የለም፥ ማስተዋልም የለም፥ ምክርም የለም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች