አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ ነፍሱን ከመከራ ይጠብቃል።
አንደበቱንና ምላሱን የሚቈጣጠር፣ ራሱን ከመቅሠፍት ይጠብቃል።
ከመከራ ለማምለጥ የሚፈልግ፥ ክፉ ከመናገር ይቈጠባል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች