የኀጢአተኛ ነፍስ በአንድ ሰው እንኳ ይቅር አትባልም።
ክፉ ሰው ክፋትን አጥብቆ ይመኛል፤ ባልንጀራውም ከርሱ ዘንድ ርኅራኄን አያገኝም።
ዐመፀኞች ዘወትር ክፋትን ማድረግ ይወዳሉ፤ ለማንም ሰው ርኅራኄ የላቸውም።
የኀጥእ ነፍስ ክፉን ትመኛለች፥ በፊቱም ባልንጀራው ሞገስን አያገኝም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች