ምሳሌ 2:14-15 - Compare All Versions
ምሳሌ 2:14-15 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ክፉ በመሥራት ደስ ለሚላቸው ክፋትንም በመመለስ ሐሤትን ለሚያደርጉ፥ መንገዳቸው ጐጻጕጽ፥ አካሄዳቸው ጠማማ ለሆኑ ወዮላቸው!
ያጋሩ
ምሳሌ 2 አማ2000ምሳሌ 2:14-15 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉ በመሥራት ደስ የሚላቸው፣ በክፋት ጐዳና ሐሤት የሚያደርጉ፣ መንገዳቸው ጠማማ፣ በአካሄዳቸው ጠመዝማዞች ናቸው።
ያጋሩ
ምሳሌ 2 NASVምሳሌ 2:14-15 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
እነርሱን ደስ የሚያሰኛቸው ቀናውን ነገር ማጣመምና ተንኰል የተሞላበት ክፉ ሥራ መሥራት ነው። እነርሱ እምነት የማይጣልባቸውና ጠማሞች ናቸው።
ያጋሩ
ምሳሌ 2 አማ05ምሳሌ 2:14-15 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉ በመሥራት ደስ የሚላቸው በጠማማነትም ሐሤትን የሚያደርጉ፥ መንገዳቸውን የሚጠመዝዙ አካሄዳቸውንም የሚያጣምሙ ናቸው፥
ያጋሩ
ምሳሌ 2 መቅካእኤ