ምሳሌ 19:2 - Compare All Versions
ምሳሌ 19:2 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነፍስ ዕውቀት የሌለባት ትሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ እግሩንም የሚያፈጥን ከመንገድ ይስታል።
ምሳሌ 19:2 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ዕውቀት ያልተጨመረበት ትጋት ጠቃሚ አይደለም፤ በችኰላ የሚሮጥ ሰው መንገዱን ይስታል።
ያጋሩ
ምሳሌ 19 አማ05ምሳሌ 19:2 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍስ እውቀት የሌለባት ትሆን ዘንድ መልካም አይደለም፥ እግሩንም የሚያፈጥን ከመንገድ ይስታል።
ያጋሩ
ምሳሌ 19 መቅካእኤ