ምሳሌ 17:22 - Compare All Versions
ምሳሌ 17:22 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደስ ያላት ልብ ፈውስን ታገኛለች፤ ኀዘንተኛ ሰው ግን አጥንቱን ያደርቃል።
ምሳሌ 17:22 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ደስተኛነት ለልብ መልካም መድኃኒት ነው፤ የመንፈስ ሐዘንተኛ መሆን ግን አጥንትን ይሰብራል።
ያጋሩ
ምሳሌ 17 አማ05ምሳሌ 17:22 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደስ ያላት ልብ መልካም መድኃኒት ናት፥ ያዘነች ነፍስ ግን አጥንትን ታደርቃለች።
ያጋሩ
ምሳሌ 17 መቅካእኤ